የናይዶክ ሳምንት ክብረ በዓል በአገረ አውስትራሊያPlay06:05For Our Elders NAIDOC week graphic. Credit: NAIDOC CommitteeSBS AmharicView Podcast SeriesGet the SBS Audio appOther ways to listenApple PodcastsYouTubeSpotifyDownload (3.83MB) በእንግሊዝኛ ምሕፃረ ቃል NAIDOC በመባል የሚጠራው የብሔራዊ አቦርጂናልና ደሴተኞች ቀን ክብረ በዓል ኮሚቴ ሳምንት፤ በ2023 ከእሑድ ጁላይ 2 ቀን እስከ ጁላይ 9 ቀን በመላው አውስትራሊያ ተከብሮ ይውላል። የዘንድሮው ግንዛቤ ማስጨበጫ ቃል "ለአረጋውያኖቻችን" የሚል ነው።አንኳሮችየናይዶክ ሳምንትየአውስትራሊያ ነባር ዜጎችአረጋውያንShareLatest podcast episodes"የእግር ጉዞው ዓላማ ራቅ ባለው ዓለም የሚኖሩ ወገኖቻችንን በመንፈሳዊ፣ማኅበራዊ፣ኢኮኖሚያዊና ሀገራዊ ጉዳይም እንዲቀራረብ ማድረግ ነው"መልአከ ፀሐይ ቆሞስ አባ ገብረሥላሴ'አንድ ሀገራዊ ቋንቋን በግልፅ አላሠፈረም፣ ሕገ መንግሥቱን ይቃረናል፣ የሕዝብ መግባባትን ይቀንሳል' የሚል የሰላ ትችት የደረሰበት አጠቃላይ ትምህርት አዋጅ ፀደቀበአማራ ክልል የዘፈቀደ ጅምላ ታሣሪዎች በአስቸኳይ እንዲለቀቁ አሊያም ዓለም አቀፋዊ ዕውቅና ባለው የወንጀል ሕግ ክስ ይመሥረትባቸው ሲል አምነስቲ ኢንተርናሽናል ጠየቀየአውስትራሊያ የዋጋ ግሽበት ዝቅ አለ